Tuesday, July 8, 2014

ጊዜ የማይሠጥ ሀገራዊ ጥሪ አለብን! እስከመቼ ባለንበት እንረግጣለን?

ራሱን “የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር” ብሎ የሰየመው ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት (ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት)፤ ሀገራችንን ዕለት ከዕለት ወደ ባሰ አዘቅት እንድትገባ እየጎተታት ነው። የፖለቲካ ፍልስፍናውና የአስተዳደር መመሪያው የሀገራችንን ሕልውና በንጥልጥል ላይ እንዲቀመጥ ሌት ከቀን እየጣረ ነው። በአንፃሩ ደግሞ ለኢትዮጵያዊያንና ለኢትዮጵያ በመቆም፤ በተለያዩ ድርጅቶች ከፍተኛውን መስዋዕትነት በመክፈል፤ ከዚህ ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት ጋር እየተዋደቁ ያሉ ታጋዮች አሉ። ይህ በዚህ ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥትና በኢትዮጵያ ሕዝብ መካከል እየተደረገ ያለው ግብግብ፤ ለረጅም ዘመን እንዳለ ሆኖ፤ ፀረ-ኢትዮጵያዊው መንግሥት የፈለገውን እያደረገ ያለበትና፤ በታጋዩ ወገን ያለው ክፍል ደግሞ ላለፉት ፳ ፫ ዓመታት ባለበት የሚረግጥበት ሁኔታ አልተለወጠም። ከጊዜ ወደ ጊዜ ይህ ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት የሚጠናወተው ክፍል እየበዛ፤ በአሁኑ ሰዓት ሀገሪቱ ይኼው ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት ሊቆጣጠረው በማይችልበት ቀውስ ውስጥ ልትገባ አዝምማለች።

አንዳርጋቸው ጽጌ የሕዳሴው ታጋይ

የአረቦች አሽከር የሱዳን ገረድ የሻብያ ፍጥረት የሆነው ድኩማኑ ዘረኛውና ሰውበላው የትግሬ ነጻ 
አውጪ ተብዬ የወንበዴ መንጋ ክብር የሌለው ቅጥረኛ ሞራል የሌለው ነውረኛ የበታችነት ስነልቦና 
ሕሊናቸውን የሰለበው በዚህ የሌባ ዘራፊዎችና ነብሰ ገዳዮች የሚዘወረው የወያኔ ቡድን ለግዜያዊ ጥቅምና ስልጣን የሃገርን ዳር ድንበር እንደ ሸቀጥ ሲቸረችር የኖረ ከአፍንጫቸው አርቀው ማየት የማይችሉት የዚህ ማፍያ ቡድን መሪዎች ከፀሐይ በታች ለጥቅምና ስልጣናቸው ሲሉ ማንኛውንም ነገር ላማድረግ የማይመለሱ ነውረኞች በመሆናቸው ሱሪያቸውን እንኳ ከማውለቅ ወደኋላ የማይሉ ርካሾች የማይመጥናቸውን ሕዝብና ልካቸው ያልሆነችውን ታላቅ ሃገር በታሪክ አጋጣሚ እነሆ እጃቸው ላይ ወድቃ ላለፉት 23 አመታት ሕዝባችንን እየገደሉ መሬታችንን እየሸጡ የህዝባችንን የኖረ አንድነቱን በሃውርታዊ ውህደቱን በውሸት የተለወሰ ታሪክ በመንዛት ለእርስ በእርስ መጫረስ ሲያመቻቹት ትውልዱን ሞራለ ሰባራ ስደተኛና ተስፋአልባ እንዲሆን በተቀነባበረ ዘዴ የዕምነት ተቋማትንና ነባሩን በጎ ባህል በመናድ ዋልጌና ዝርክርክ በማድረግ ለአገዛዛቸው እንዲመች ቀን ከሌት ከመድከማቸውም በላይ ፤ ይህንኑ የጥፋት ዘመቻ በማክሸፍ የህዝባችንን መብት ለማስከበር በየጊዜው የተነሱትን አያሌ ታጋዮችን የህይወት የአካልና የእስር ዋጋ እያሰከፈሉ በመሪር አገዛዝ ታጋዮችን ቢያንገላቱም አንዱ ሲወድቅ ሌላው እየተተካ ትግሉ በውስጥም በውጭም በመጠናከር ላይ ባለበት በአሁኑ ወቅት በዚህ ዘመን ከተፈጠሩት ታጋዮች በቁርጠኝነቱና በአላማ ጽናቱ ወደር የማይገኝለት ብርቱውና ጀግናው መንድማችን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በቅጥረኛ የየመን አፋኞች ከመንገድ ላይ በህገወጥ ሁኔታ ድንገት ጠልፈው የታጋዩን ወኔ ለመስለብ ትግሉን በማኮላሸት ለደጋፊዎቻቸው አይበገሬነታቸውንና ሁሉበኩሉሄ መሆናቸውን ለማሳየት በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ለቅጥረኛ አፋኞቹ በመክፈል ደጋፊዎቻቸውን ጮቤ ሲያስረግጡ መላውን ሃገር ወዳድ ኢትዮጽያዊ ሃዘን ድንጋጤና ቁጭት ላይ እንዲወድቅ አድርገውታል። 

Monday, July 7, 2014

ሕወሓት ሪከርድ በመስበር ቄሱን በሽብር ወንጀል ከሰሰች

ሕወሓት ሪከርድ በመስበር ቄሱን በሽብር ወንጀል ከሰሰች

  • 1413
    Share
አብርሃ ደስታ ከመቀሌ እንደዘገበው፦
Abrha Desta
ቀሲስ ብርሃነ ቆባዕ (ከእግሪሓሪባ) በሽብር ተጠርጥረው (ከነ አደይ አልጋነሽ ጋ) ዛሬ ሰኞ ሰኔ 30, 2006 ዓም በፖሊስ ታሰሩ። ቀሲስ ብርሃነ እያረሱ እያሉ ነው በአራት ፖሊሶችና ስድስት ምልሻዎች ተከበው ከእርሻ ማሳ ታስረው ፖሊስ ጣብያ የገቡ። የነ ቀሺ ብርሃነ ጉዳይ ሽብር የሚል ነው። ህወሓት የኦርቶዶክስ ሀይማኖት አባት በሽብር በመክሰስ ሪከርድ ሰብራለች። ወይስ ቀስን በሽብር የከሰሰች ሌላ ሀገር አለች?
ጉድ ብዪ ሀገሬ ቄሱም፣ ሐጂውም፣ ኡስታዙም አሸባሪ ነው።

Ethiopia: Fears for Safety of Returned Opposition Leader

Yemen Unlawfully Deported Andargachew Tsige, Concerns over Possible Mistreatment
JULY 7, 2014
HRW.svg(London) – An exiled Ethiopian opposition leader unlawfully deported by Yemen back to Ethiopia is at risk of mistreatment including torture. Andargachew Tsige is secretary-general of Ginbot 7, a banned Ethiopian opposition organization, and was convicted and sentenced to death in absentia in separate trials in Ethiopia in 2009 and 2012.

The current whereabouts of Andargachew, a British national, is unknown, raising concerns for his safety. The Ethiopian government should take all necessary steps to ensure Andargachew’s safety and his right to a fair trial. Many individuals arrested in politically related cases in Ethiopia are detained in Addis Ababa’s Maekelawi prison. In an October 2013 report, Human Rights Watch documented the use of torture by authorities against detainees in Maekelawi, including members of opposition political parties and organizations, as well as journalists.

ከግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የተሰጠ ልዩ መግለጫና ተግባሪዊ የመጀመሪያ እርከን የትግል ጥሪ

ሁላችንም አንዳርጋቸው ጽጌዎች ነን!!!
ሰኔ 29 ቀን 2006 ዓም
Ginbot_7_Logo_Lበየጊዜው እየከረረና እየመረረ የመጣው ትግላችን “ሁላችንአንዳርጋቸው ጽጌዎች ነን” ወደ ተባለ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋግሯል። ይህ ጽሁፍ የዚህን የትግል ምዕራፍ ምንነትና ይዘት በአጭሩ ያብራራል። በዚህ ጽሁፍ ላይ የሰፈሩት ዓረፍተ ነገሮች ተነበው የሚታለፉ ሳይሆን በተግባር የሚተረጎሙ ሥራዎች ናቸው።
አንዳርጋቸው ጽጌን መሆንማለት ምን ማለት ነው? አንዳርጋቸው ጽጌ ለፍትህ፣ ለነፃነት፣ ለዲሞክራሲና ለእኩልነት በጀግንነት የቆመ፤ ትግሉ የሚጠይቀውን መስዋዕትነት ሁሉ ሲከፍል የነበረና አሁንም እየከፈለ ያለ መሪያችን ነው። አንዳርጋቸው ጽጌን መሆን ማለት ልክ እንደሱ ትሁት ሆኖም ግን ቆራጥ፤ ሆደ ሰፊ በዚያው ልክ ደግሞ መራር፤ አስተዋይና ብልህ ሆኖም ተግባር ተኮር መሆን ማለት ነው። አንዳርጋቸው ጽጌን መሆን ማለት ወያኔን ለማስወገድ መደረግ የሚገባውን እርምጃ ለመውሰድ የተዘጋጀ ሰው መሆን ማለት ነው። አንዳርጋቸው ጽጌን መሆን ማለት ለአገርና ለትውልድ ቤዛ መሆን ማለት ነው።

የካምብሪጅ ጠበቆች ቡድን ከእንግሊዝ ውጪ ጉዳይ ባለስልጣናት ጋር ነገ በአንዳርጋቸው ዙሪያ ይሰበሰባል። እንግሊዝ ከፍተኛ የሚኒስቴሮች ቡድን ከማስጠንቀቂያ ጋርወደ አዲስ አበባ ትልካለች ።

 አንድአርጋቸው ቴዲ አፍሮ ወይንም ብርቱካን ሚደቅሳ አይደለም !!!

573C78C ወያኔዎች አንዳርጋቸውን አስረው የፖለቲክ ትርፍ የሚያገኙ መስሏቸዋል። አንዳርጋቸው ሳይታሰር ከሚፈጥረው ተጽእኖ ይልቅ ታስሮ የሚፈጥረው ተጽእኖ ቀላል አይደለም ፡ በውጪ ከሚታገለው ኤጥፍ በላይ በወህኒ በሚከፍለው መስዋትነት በወያኔ ላይ ትልቅ ተጽእኖ ይፈጥራል። አንዳርጋቸውን በማሰራቸው የሚጸጸቱበት ቀን ሩቅ አይደለም ። ወያኔ ዝም ያለው የህዝብ ቁጣ በመፍርት ስኢሆን በሚስጥር የተብተኑ ደህንነቶች የሕዝቡን ትኩሳት እየለኩ መሆኑን ታውቅውል፤ ሃይለማርያም ደሳለንም ሆነ ሌሎች የወያኔ ባለስልጣናት የ አንዳርጋቸውን መታፈን የሰሙት ከግንቦት ስባት መግለጫ መሆኑ ተረጋግጧል። የወያኔ ድህረ ገጾች ላለፍት2 ሳምንታት ዝምታን መርጠዋል፡ ይህ የሚያመለክተው ወይኒ በራስ መተምመኑን ምን ያህል እንዳጣ ነው፡ ይህ ማለት ፕሮፌሰር አስራትን የያዙበት ግዜ አይነት አይደለም ዘመኑ አሁን የበሰለ ነው ሲሉ መረጃውን ያመጡት ተናግረዋል።

አዋጅ አዋጅ !!!………..ልብ ያለዉ ልብ ይበል ጆሮ ያለዉ ይስማ !! የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል

ዋጅ አዋጅ !!!
ልብ ያለህ ልብ በል ጆሮ ያለህ ስማ !!
G7የግንቦት7 ህዝባዊ ሃይል የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌን በየመን መታገት አስመልክቶ አጭር መግለጫ ማውጣቱ ይታወቃል::በመግለጫችን የመን ታጋዩን ልታግት የምትችልበት የጸጉር ስንጣቂ የምታክል ምክንያት እንደሌላት ሊኖራትም እንደማይችል ስለሆነም ታጋዩ ባስቸኳይ እንዲለቀቅ በተደጋጋሚ ጠይቀን፣ ይህ ሳይሆን ቀርቶ የነጻነት ታጋዩ ለፋሽስቱ የወያኔ ቡድን ተላልፎ ቢሰጥ የመን የማይሰረዝ ታሪካዊ ስህተት የምትሰራ መሆኑን ህዝባዊ ሃይላችንም የበቀል እርምጃዎችን እንደሚወስድ አሳውቀን ወያኔም ምናልባት ትግሉን አስቆማለሁ በሚል የሞኝ ስሌት ያደረገው ከሆነ ድርጊቱ ትግሉን በዕልህ እና በበቀል አጅቦ ከመውሰድ እና ከማፋጠን የዘለለ ትልቁ የሃሳብ አባት አንዳርጋቸው በሃገሪቱ ሰማይ ላይ የለቀቀውን የኢትዮጵያዊነት ጸረ ወያኔ መንፈስ አስሮ አሰቃይቶ፣ገሎ ማስቆም እንደማይችል አሳስበን አስገንዝበን ነበር:: መግለጫችን የተጻፈበት ቀለም ሳይደርቅ ግን የየመን መንግስት እንደሰጋነው ትልቁን የቁርጥ ቀን ልጅ ለወያኔ አሳልፎ መስጠቱን አውቀናል::