አብዮቱን ወደ መጠፋፋት ፖለቲካ የወሰደው ኢህአፓ ነው
የብቻ ሩጫ የትም እንደማያደርስ ከነመኢሶን ዘመን ጀምሮ አይተናል
በኢህአፓና በመኢሶን እስረኞች መካከል ልዩነቱ እጅግ በጣም የተካረረ ነበረ
የብቻ ሩጫ የትም እንደማያደርስ ከነመኢሶን ዘመን ጀምሮ አይተናል
በኢህአፓና በመኢሶን እስረኞች መካከል ልዩነቱ እጅግ በጣም የተካረረ ነበረ
ዶ/ር መረራ ጉዲና “የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምስቅልቅል ጉዞና የህይወቴ ትዝታዎች” በሚል ሰሞኑን ለንባብ ባበቁት መጽሐፍ ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ኤልሳቤት እቁባይ ጋር አጭር ቆይታ አድርገዋል፡፡
መጽሐፉን ያዘጋጁበት ዋና አላማ ምንድነው?
የአሁኑ ትውልድ ስለኛ ትውልድ ያልሆኑ ነገሮችን እየሰማ ነው፡፡ በማይሆን መንገድ የሚነገሩና የሚፃፉ ብዙ ነገሮች ስላሉ እነሱን ለማስተካከልና ለማረም ፈልጌ ነው፡፡ የኔ ትውልድ እና የአሁኑ ትውልድ እንዲግባቡ ለማድረግ የተሞከረበት መጽሐፍ ነው፡፡
በመፅሃፍዎ ላይ መኢሶን ለደርግ ያደረገውን ድጋፍ በተመለከተ፤ “ያን ድጋፍ ባያደርግ ኖሮ ደርግ ተጠናክሮ መውጣት አይችልም ነበር” ብለዋል።
የአሁኑ ትውልድ ስለኛ ትውልድ ያልሆኑ ነገሮችን እየሰማ ነው፡፡ በማይሆን መንገድ የሚነገሩና የሚፃፉ ብዙ ነገሮች ስላሉ እነሱን ለማስተካከልና ለማረም ፈልጌ ነው፡፡ የኔ ትውልድ እና የአሁኑ ትውልድ እንዲግባቡ ለማድረግ የተሞከረበት መጽሐፍ ነው፡፡
በመፅሃፍዎ ላይ መኢሶን ለደርግ ያደረገውን ድጋፍ በተመለከተ፤ “ያን ድጋፍ ባያደርግ ኖሮ ደርግ ተጠናክሮ መውጣት አይችልም ነበር” ብለዋል።