የኣዲስ ኣበባዎቹ ተደራዳሪ ኣባቶች ባለፈው ሳምንት ያወጡት መግለጫ ተገደው የፈረሙበት መሆኑም ተገለጸ።በቅርቡ በዳካስ ቴክሳስ የረካሄደውን ሶስተኛ ዙር በሶሳንጀለሰ ካሊፎርንያ ለማካሔድ ቀጠሮ ይዘው ከተነሱት ኣባቶች ኣንደኛው የሆኑት ብጹነ ብጹነ ኣቡነ ገሪማ በገጠማቸው የጤና ችግር ኣሁንም በዮኤስ ኣሜሪካ አንደሚገኙ ለማወቅ ተችሉኣል።ቅዳሜ ታህሳስ 20/2005 ኣሜሪካ የደረሱት ሊቀ ካህናት ኃይለሰላሴ ኣለማየው ታግደው መባረራቸውን ለሾይስ ኦፍ ኣሜሪካ የአማርኛ አገልግሎት አረጋግጠዋል::
በአሜሪካ የተቀነባበረ ያሉትን በአገራቸው ላይ የተጣለውን የጦር መሣሪያ ዝውውር ማዕቀብም የኤርትራውያንን አንድነት የበለጠ እንዲጠናከር ምክንያት ሆኗል ብለዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቅ ይህንን የተናገሩት የአውሮፓውያን አዲስ ዓመት አስመልክተው ሰሞኑን ከኤርትራ ቴሌቪዥን ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ ነው፡፡ መንግሥታቸው በአገሪቱ አመጣው ያሉትን ከፍተኛ ልማትና አሜሪካን ጨምሮ ምዕራባዊያን አገራቸውን ለማዳከም ያደረጉትን ጥረት እንዴት እንደተቋቋሙት በዝርዝር አስረድተዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቅ ይህንን የተናገሩት የአውሮፓውያን አዲስ ዓመት አስመልክተው ሰሞኑን ከኤርትራ ቴሌቪዥን ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ ነው፡፡ መንግሥታቸው በአገሪቱ አመጣው ያሉትን ከፍተኛ ልማትና አሜሪካን ጨምሮ ምዕራባዊያን አገራቸውን ለማዳከም ያደረጉትን ጥረት እንዴት እንደተቋቋሙት በዝርዝር አስረድተዋል፡፡