Tuesday, July 8, 2014

አንዳርጋቸው ጽጌ የሕዳሴው ታጋይ

የአረቦች አሽከር የሱዳን ገረድ የሻብያ ፍጥረት የሆነው ድኩማኑ ዘረኛውና ሰውበላው የትግሬ ነጻ 
አውጪ ተብዬ የወንበዴ መንጋ ክብር የሌለው ቅጥረኛ ሞራል የሌለው ነውረኛ የበታችነት ስነልቦና 
ሕሊናቸውን የሰለበው በዚህ የሌባ ዘራፊዎችና ነብሰ ገዳዮች የሚዘወረው የወያኔ ቡድን ለግዜያዊ ጥቅምና ስልጣን የሃገርን ዳር ድንበር እንደ ሸቀጥ ሲቸረችር የኖረ ከአፍንጫቸው አርቀው ማየት የማይችሉት የዚህ ማፍያ ቡድን መሪዎች ከፀሐይ በታች ለጥቅምና ስልጣናቸው ሲሉ ማንኛውንም ነገር ላማድረግ የማይመለሱ ነውረኞች በመሆናቸው ሱሪያቸውን እንኳ ከማውለቅ ወደኋላ የማይሉ ርካሾች የማይመጥናቸውን ሕዝብና ልካቸው ያልሆነችውን ታላቅ ሃገር በታሪክ አጋጣሚ እነሆ እጃቸው ላይ ወድቃ ላለፉት 23 አመታት ሕዝባችንን እየገደሉ መሬታችንን እየሸጡ የህዝባችንን የኖረ አንድነቱን በሃውርታዊ ውህደቱን በውሸት የተለወሰ ታሪክ በመንዛት ለእርስ በእርስ መጫረስ ሲያመቻቹት ትውልዱን ሞራለ ሰባራ ስደተኛና ተስፋአልባ እንዲሆን በተቀነባበረ ዘዴ የዕምነት ተቋማትንና ነባሩን በጎ ባህል በመናድ ዋልጌና ዝርክርክ በማድረግ ለአገዛዛቸው እንዲመች ቀን ከሌት ከመድከማቸውም በላይ ፤ ይህንኑ የጥፋት ዘመቻ በማክሸፍ የህዝባችንን መብት ለማስከበር በየጊዜው የተነሱትን አያሌ ታጋዮችን የህይወት የአካልና የእስር ዋጋ እያሰከፈሉ በመሪር አገዛዝ ታጋዮችን ቢያንገላቱም አንዱ ሲወድቅ ሌላው እየተተካ ትግሉ በውስጥም በውጭም በመጠናከር ላይ ባለበት በአሁኑ ወቅት በዚህ ዘመን ከተፈጠሩት ታጋዮች በቁርጠኝነቱና በአላማ ጽናቱ ወደር የማይገኝለት ብርቱውና ጀግናው መንድማችን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በቅጥረኛ የየመን አፋኞች ከመንገድ ላይ በህገወጥ ሁኔታ ድንገት ጠልፈው የታጋዩን ወኔ ለመስለብ ትግሉን በማኮላሸት ለደጋፊዎቻቸው አይበገሬነታቸውንና ሁሉበኩሉሄ መሆናቸውን ለማሳየት በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ለቅጥረኛ አፋኞቹ በመክፈል ደጋፊዎቻቸውን ጮቤ ሲያስረግጡ መላውን ሃገር ወዳድ ኢትዮጽያዊ ሃዘን ድንጋጤና ቁጭት ላይ እንዲወድቅ አድርገውታል። 

እንደ አቶ አንዳርጋቸው ያለውን ቆራጥና ጽኑ ታጋይ ከመድረኩ ማጣት ለታጋዩ ሃይል ያለው ጉዳት 
ቀላል እንዳልሆነ ሁሉ ለሰው በላው የትግሬ ነጻ አውጪ የጭራቅ ግሪሳ ይህን አይነት እንቅልፍ የሚነያሰነሳ አርበኛ ማገት የድሎች ድል አድርገው ቢቦርቁ የሚያንሳቸው እንጂ የሚበዛባቸው አይደለም። የምቾት ሕይወትን ለለመደ በምዕራቡ ዓለም ረጅም ዘመን ላስቆጠረ እድሜው ለገፋ ጎልማሳ ምቾት በማይመጥን የቀን ሃሩር የሌሊት ቁር በሚፈራረቅበት መውጣት መውረዱ ቀላል ባልሆነበት የውሃ ጥምን መራብን በማምሻ እድሜው ተቋቁሞ እናት ሃገር ከተቆራኛት ክፉ ደዌ ለማላቀቅ መድሃኒት የሆኑትን እንቡጥ ወጣቶች በፖለቲካና በወታደራዊ ንቃተ ሕሊና በልጽገው የጠላታቸውን ምንነት የራሳቸውን ማንነት በቅጡ ተረድተው ታሪካቸውን አውቀው ለመሰዋት የተዘጋጁለትን አላማ ክቡርና ታላቅ ስለመሆኑ ያለመታከት ከበርሃ በርሃ እየተንከራተተ የአርበኝነትን ዘር ሲዘራ የከረመው የትግሉ ገበሬ አንዳርጋቸው ጽጌ የአዝመራውን ውጤት የአበቦቹን ፍሬ ሳያይ ድንገት በጅቦች እጅ ወደቀ መባሉ እጅግ ልብን የሚሰብር ቢሆንም ፤ የዘራው ዘር ጎምርቶና ለፍሬ ደርሶ በፍትህ ድርቅ በነጻነት እጦት ፤ በተስፋ መቁረጥ ጭጋግ የተወረረችውን እናት ሃገር ኢትዮጽያ ወደ ነጻነት ብርሃን የሚያሸጋግር ሃይል ይበልጥ በቁጣና በቁጭት ተነስቶ ትግሉን በማካረር የሃገራችንን ትንሳዔ እንደሚያቀርበው በመላው ዓለም ያለው የህዝባችን ተነሳሽነት እና ቁጣ አብይ ምስክር ነው። 
‘’አባተ ቢሞት ተተካ ባልቻ ፤ መድፍ አገላባጭ ብቻ ለብቻ ። የተባለለት የአድዋ አርበኞች ታሪክ 
አንዱ ሲወድቅ ሌላው የመተካቱ ትውፊት ለሺህ ዘመናት በነጻነት የመኖራችን ሚስጢር በመሆኑ 
አንዳርጋቸው ቢወድቅ ሌሎች ሺህ አንዳርጋቸው ጽጌዎች ለመነሳታቸው የሚጠራጠር ቢኖር ወያኔና 
የኢትዮጽያን ታሪክ በቅጡ ያልተረዳ ብቻ ነው። በአሁኒቷ ኢትዮጽያ የትግሬ ነጻ አውጪ ወያኔ እንዲህ 
እግሯን አንፈራጣ እንደ ትኋን የህዝባችንን ደም እየመጠጠች የመድለቧ ሚስጥር የአርበኞች ማነስ ብቻ ሳይሆን በቅጡ ያለመደራጀታችንና የትግል አቅጣጫችንን የጠራ አካሄድና ግብ ላይ ያተኮረ አለመሆኑ በማይመጥነን የቁጭራ ጉጅሌዎች ተገዠ አድረጎን የመቆየቱን ሁኔታ ለመለወጥ የወቅቱ የትግል ጥሪና የደም መላሽነት ባህላዊ ውርሳችን ግድ የሚለን በመሆኑ እያንዳንዱ ኢትዮጽያዊ በሚችለውና በማንኛውም መንገድ የወንድማችንን ደም ለመበቀል ሃገራዊና ወገናዊ ግዴታ ያለብን ስለሆነ ባለን አቅምና በምንገኝበት ቦታ ሁሉ ለመንቀሳቀስ ዝግጁ መሆን ይጠበቅብናል። 
ከአቶ አንዳርጋቸው ጋር ለአንዴም ለመጨረሻ ግዜ በአካል የተገናኘሁት ከ97 ዓ/ም ምርጫ 
ማግስት በልባዊ ወዳጄና በአላማው ጽናትና በቆራጥነቱ የማከብረው ወንድሜ ነዐምን ዘለቀ ጋባዠነት 
ሌሎች በርካታ ወጣቶች በታደሙበት ውይይት ላይ ስለጊዜው የሃገራችን የፖለቲካና ስለ መጪው የትግል ሁኔታ ማብራሪያ በመስጠት ጥያቄ ትችት፤ ወቀሳና ሙገሳውን ሁሉ በትህትናና በስርዐት በማስተናገድ ፍጹም ስልጡንና በራስ የመተማመን መንፈስ በሞላበት ሁኔታ ከአቶ አንዳርጋቸውን ያየሁት ባህሪ ለዚህ የፖለቲካ ሰው የላቀ አክብሮት እንዲኖረኝ አድረጓል። ከዚህም በላይ በዚህ በተገናኘንበት እለት በአጋጣሚ እኔ በምሄድበት አቅጣጫ የሱ ማረፊያ ሆቴልም በዚያው በኩል በመሆኑ እግረ መንገዴን እርሱን ማድረስ ስለነበረብኝ በአጋጣሚው ከአቶ አንዳርጋቸው ጋር በግል የመወያየት እድል በማግኘት በዚያች አጭር ጊዜ ውስጥ ብዙ ቁምነገሮችን የተገነዘብኩ ከመሆኑም በላይ በዚህ ሰው የአላማ ጽናትና የትግል ወኔ ምን ያህል እንደነበረ ለመረዳት አስችሎኛል። ያኔ ወቅቱ በውጭም በውስጥም የነበረው ሃገራዊው ትግል የተዳከመበት የፖለቲካ ድርጅቶች ውስጣዊ ቅራንያቸውን በቀላሉ መፍታት ተስኖዐቸው በየአደባባዩ በቃላት ዱላ በሚወዛገቡበት ግዜ ሕዝባችን በተቀለበሰው ምርጫና በሃይሎች ውስጣዊ ሽኩቻ የተነሳ በተቀዋሚው ሰፈር ተስፋ በተቆጠረበት በዚያ የጭለማ ግዜ በእውነት አቶ አንዳርጋቸው በልበ ሙሉነት የሁኔታዎችን መለወጥና የተቃውሞው ፖለቲካ ተጠናክሮ እንደገና እንደሚመጣ በጽኑ ለማስረዳት ያደረገውን ሙከራ በግዜው የተቀበልኩት በግማሽ ልብ ነበር ። 
በ1997 ምርጫ ተሳታፊና ተዋናይ ከነበርነው አብዛኞቻችንን የግል ኑሮዐችንን በማስቀደም 
ከሃገራዊው ጉዳይ ከመራቅ እስከ አገዛዙ ባልደረባነት ራሳችንን የለወጥን የፖለቲካ መናፍቅ ድረስ 
በተቀለበሰው ህዝባዊ ድል መቃብር ላይ በማላዘንና ጣታችንን በሌሎች እየቀሰርን ከተለወጠው ሁኔታ ጋር ራሳችንን በማዛመድ ጊዜውና ወቅቱ በሚጠይቀው የፖለቲካና የትግል መስመር ላይ ትኩረታችንን 
ከማድረግ ይልቅ በራሳችን ምህዋር ላይ ግራ በመጋባት በምንሽከረከርበት ወቅት በሃገርም በውጭም ያሉ ሃይሎች ራሳቸውን በማረም ድርጅታዊና ፖለቲካዊ መሻሻል በማምጣት ረገድ ተስፋ የሚደረግበት 
ተጨባጭ ነገረ በጠፋበት በዚያ ድንግርግድ ጊዜ ያነሳውን አጀንዳ ለአፍታ ያልተዘናጋውና ተሳትፎ 
ያደረገበት ሕዝባዊ ምርጫ መኮላሸት ተስፋ ሳያስቆርጠው በሃይል የተዘጋውን የሰላም መንገድ ለማስከፈት ጉልበት ግድ ያለበት ሁኔታ መፈጠሩ የተረዳው አቶ አንዳርጋቸው ከጅምላ ግድያና አፈና ተርፎ ወደ ጎረቤት የተሰደደውን ወገን ለማስተባበር ቀድሞ ወደ በርሃ የወረደው ይህው የወገን ኩራት የሃገር አለኝታ የሆነ ወንድማችን አንዳርጋቸው እንደነበር ወያኔዎች ሊገሉት ሲሉ በታዐምር አምልጦ ኤርትራ በመግባት ነብሱን ያተረፈ የቅርብ ወዳጄ ያኔ ከአስመራ ደውሎ ስለ አንዳረጋቸው ያጫወተኝ እያሰታወስኩ በገጽም አግኝቼው ያው ሆኖ በማግኘቴ በዚህ ቆራጥ ሰው የትግል ጉዞ ላይ እምነት እነዳሳድረ አድረጎኝ ቆይቷል። 
ስለ አንዳርጋቸው ጽናት ብስለትና ቁርጠኝነት በተለያየ መገናኛ ዘዴዎች እየቀረበ ይገኛል። በአንጻሩ 
በወያኔ ተላላኪ መርገማዊ ልሳኖች ይህንን ታላቅ አርበኛ በአሸባሪነትና በስልጣን ናፋቂነት የውግዘት ናዳ እየወረደበት ይገኛል። ለመሆኑ ማን ነው የከተማ ስርዐትንና የሕዝብ አስተዳደር ዘዴን ያኔ ወያኔ አዲስ አበባ ስትደርስ ያስተማራት የከተማው ዋና ጸሐፊ አንዳርጋቸው አልነበረምን። ስልጣን ቢያምረው ምቾት ቢያስፈልገው ከመሪው መለስ ጀምሮ የቅርብ የትምህርት ቤት ጓደኛ የነበረ በእውቀትም ከማናቸውም የተሻለ የነበረ ግለሰብ የስልጣን ፍቅር ቢያናውዘው ኖሮ በረሃ ለበርሃ መንከራተት ሳያስፈልገው አገዛዙ የሚፈልገውን አድርባይነት በማሟላት ብቻ እንደ አማቹ ተፈራ ዋልዋና እንደሌሎቹ ተንበርካኪ ምሁራን ቢያንስ የአንደ መስረያ ቤት ሚንስቴር የመሆን ሰፊ እድል እየነበረው ገና በጠዋቱ የአገዛዙን አካሄድ ወስኖ ‘’ነፃነት የማያውቅ ነፃ አውጪ’’ የሚል ተነባቢ መጽሐፍ ጽፎ ከማያምንበት ፖለቲካዊ ጉዞ መስመሩን ለይቶ፤ እንደገና የስደት ኑሮውን ተቀላቅሎ የሚችለውን ለማድረግ የቆረጠ በጎ ታሪክ ያለው አኩሪ ታጋይ ወንድማችን ነው። ይህ ትውልድ ከቶስ ከዚህ ታላቅ የትግል ሰው ምን ይማራል? ተምሮ ድንጋይ አንጣፊ አንገት በመድፋቱ ፈሪ ተደርጎ ከሃገሩ ሃብት የበይ ተመልካች በመሆን የቀንና የሌት ህልሙ ነገ ምን በልቼ እውል ይሆን በሚል ተለውጦ ኑሮ ዳግት ሆኖብህ በዘር ሚዛን ከስራው እድል እየተገፋህ የማንም እንቁላል አዟሪ በለስ ቀንቶት ባለ አራት ኮከብ ጀነራል በሆነበት ከማራገቢያ አዟሪነት በብርሃን ፍጥነት እነ እንቶኔ ኢንቨስተር ሆነው ቤትህ በላይህ እያፈረሱ ከከተማ ሲያባርሩህ ከቀበሌ እስከ ቤተመንግስት የአንድ ቋንቋ 
ተናጋሪ ሹማምንት በታማኝነት እየተሾሙብህ ሰርቶ የመኖር ነግዶ የማትረፍ መብትህ በነዚህ ወራሪ የወያኔ አፓርታይድ ጉጅሌዎች ጫማ ተደፍጥጦ እስከመቼ ትኖራለህ! እነሱን ወደ ኋላ ሄደህ ታሪካቸውን ብታጣራ ካንተ ያልተሻሉ ከገላቸው እድፍ ከጎፈሬያቸው ተባይ ውጭ እንኳን ጮማ ሊቆርጡ ደረቅ ጋቤጣ እንኳ ብርቃቸው የነበረች ቁጭራወች ዛሬ ሃገርህን ወረው ከእናትህ መዐድ በእኩልነት እንዳትቋደስ እጅህን እያሰጠሩ ኑሮህን የመከራ ያደረጕትን የቀን ጅቦች ልትፋለም በምትችለውና ባለህ አቅም ሁሉ እንድትንቀሳቀስ ታሪክ ሃይማኖት ሰው የመሆን ሞራል ግድ ይሉሃል። አንዳርጋቸውና እሱን መሰል ጀግኖች በየግዜው እየተነሱ የተምሳሌትነት የትግል መንፈስ ትተውልህ ተሰውተዋል፤ በአራዊት ጉድጓድ ተጥለዋል፤ አካለቸውን አጉለዋል፤ ወጣቱ ሆይ ይህን የፋሽስት የሌባና የዘረኛ መንጋ በግዜ ለማስወገድ ካልተነሳህ ተስፋ የሌለህ በመሆኑ በሞራል በወኔና በቆራጥነት ክብርህን ልታስመልስ በቀለም ይሁን በፍራፍሬ አብዮት ፤ በሰላም ይሁን በአመጽ ፤ በጓንዴ ይሁን በጎራዴ ፤ በኤርትራ ይሁን በኡጋዴ ፤ በድግምት ይሁን በቃልቻ ፤ ብቻ በምትችለውና በማንኛውም መንገድ የትግሬ ነጻ አውጭ በሚባለው ወሮበላ ስብስብ ላይ ክንድህን ታነሳ ዘንድ ግዜውና ሁኔታው ግድ ይሉሃል። 
እመን እንጂ አትፍራ!!!

No comments:

Post a Comment