Sunday, May 3, 2015

ሶፊያን አህመድ በዋሽንግተን ዲሲ ተዋረደ * የወያኔ ተላላኪዎች በዲያስፖራው ውሻ መሆናቸውን ቀጥለዋል (Video)

ሶፊያን አህመድ በዋሽንግተን ዲሲ ተዋረደ * የወያኔ ተላላኪዎች በዲያስፖራው ውሻ መሆናቸውን ቀጥለዋል
በውጭ ያለው ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የወያኔ ተላላኪ ባለስልጣናትን እና የወያኔ ባለስልጣናትን እንደውሻ አሳፍሮ ወደ መጡበት መመለሱን ቀጥሎበታል:: መለስ ዜናዊ.. አቦይ ስብሃት.. ሬድዋን ሁሴን… ህላዊ ዮሴፍ.. ቴዎድሮስ አድሃኖም…
አባዱላ ገመዳ… እስካሁን ከተዋረዱት መካከል ሲጠቀሱ አሁን ደግሞ የገንዘብ ሚኒስትሩ የሕወሓት ተላላኪ ሶፊያን አህመድ ቀልቡን በዋሽንግተን ዲሲ ተገፎ ወደ መጣበት ተመልሷል:: ቭዲዮ::

የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚንስትሩ አቶ ሶፍያን አህመድ በዲሲ አስደጋጭ ተቃውሞ ደርሰበት

sofian_ahmed
- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/41078#sthash.FJKTVpht.dpuf

No comments:

Post a Comment