Wednesday, May 13, 2015

በሚኒሶታ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሊም ሴቶች የታሰሩት ኮሚቴዎች ነጻ መሆናቸውን መሰከሩ “ሙስሊሙን ጨካኝ ለማስመሰል የሚደረገው ሴራ አይሰራም”

በሚኒሶታ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሴት ሙስሊሞች ባደረጉት ኮንፈረንስ የታሰሩት የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ነፃ መሆናቸውን መሰከሩ:: ሙስሊሞችን ጨካኝ ለማስመስል የሚደረገው ሴራም በቅዱስ ቁርአን የማይፈቅደውና የማይገባ ነው ብለዋል:: ሙሉ ቭዲዮውን ይመልከቱ::
ይህን ታላቅ የሴቶች ኮንፈረንስ ያዘጋጀው ሪሳላ ኢንተርናሽናል ነው::


በሚኒሶታ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሊም ሴቶች የታሰሩት ኮሚቴዎች ነጻ መሆናቸውን መሰከሩ “ሙስሊሙን ጨካኝ ለማስመሰል የሚደረገው ሴራ አይሰራም”

Related Posts

- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/41320#sthash.H8GNQVXS.dpuf

1 comment:

  1. the religion of peace. why dont you come to the Light +

    ReplyDelete