በሚኒሶታ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሴት ሙስሊሞች ባደረጉት ኮንፈረንስ የታሰሩት የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ነፃ መሆናቸውን መሰከሩ:: ሙስሊሞችን ጨካኝ ለማስመስል የሚደረገው ሴራም በቅዱስ ቁርአን የማይፈቅደውና የማይገባ ነው ብለዋል:: ሙሉ ቭዲዮውን ይመልከቱ::
ይህን ታላቅ የሴቶች ኮንፈረንስ ያዘጋጀው ሪሳላ ኢንተርናሽናል ነው::
ይህን ታላቅ የሴቶች ኮንፈረንስ ያዘጋጀው ሪሳላ ኢንተርናሽናል ነው::

the religion of peace. why dont you come to the Light +
ReplyDelete