Tuesday, June 30, 2015

የወያኔ ሰላይ ስደተኞችን መግደሉ ተሰማ

ከሀገር ውጭም በስደት በሕውሓት ሰላዮች ክትትል ይደረግባቸው የነበሩ ኢትዮጵያውያኖች ከሰዳን ወደሊቢያ ገዞ ላይ እንዳሉ የሕውሓት ሰው ከሱዳን አቻው ጋር በመሆን በሱዳን ወታደራዊ ተሽከርካሪ ስደተኞቹ የተሳፈሩበትን ተሽከርካሪ በመግጨት አና እንዲገለበጥ በማድረግ አዳጋ ከደረሰባቸው መካከል የሥርዓቱ ሰው የነበረን ቁስለኛ ከሌሎች ጉዳት ከደረሰባቸው መካከል ፎቶ ከኪሱ በማውጣት ከፎቶው ካስተያየ በኋ በያዘው ሽጉጥ እንደረሸነው የአይን ምስክር ከሞት በተረፉት ሊጋለጥ ችሏል በወቅቱ በሕውሓቱ ሰው በሰሃራ ምድረ በዳ ያለቁት የሁሉም ሰዎች ሥም ያታወቃል ነገር ግር ለሟች ቤተ ሰሰባቸው ሲባል ስማቸውን ለጊዜው በሚዲያ ለማውጣት አልተፈለገም በፎቶ ግራፉ ላይ የምናየውን አሰቃቂ ድርጊት የፈፀመው ኢትዮጵያን የሚገዛው የትግራይ ነፃ አውጭ ሕውሓት ነው ።
— ኢትዮጵያውያን የገጠማቸው ፈተና በሀገር ውስጥ ብቻም ሳይሆ በመላው ዓለም ተበትነን በምንገኘው ላይ የዕለት ተዕለት የግል ኑሮአችን ጣልቃ የሚገቡ በሥርዓቱ ቅጥረኞ ከፍተኛ ክትትል እየተደረገ በተገኘው አጋጣሚ ጥቃት እየተደረገብን ይገኛል በግል ሕይወትም ጭምር ።

ለምሳሌም :—
በትዳር ጓደኛ
በሥራ ቦታ ወዘተ

በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ማስፈራራት የሚደርስባቸው ግለሰቦች ልሰደድ ቢሉም ሁሉም የኢትዮጵያ አጎራባች ሀገራት በጣም አደገኛ እንደሆኑ እናያለን ብዙዎቹ ከኢትዮጵያ ሞትን ፈርተው በስደት ያን የፈሩትን ያገኙታል ።
ኢትዮጵያውያንን ለጊዜውም ቢሆን ሕይወታቸውን የሚያድኑባት ሀገር ያለች አንዲት ኤርትራ ብቻ ናት ።
የኢትዮጵያን ወጣት በከፍተኛ አጣብቂኝ ላይ ይገኛል አህጉራዊ ራዕይ ያለቸው ኢትዮጵያ ውስጥ በምንም ለምንም የማይፈለጉ ተደርገው በሀገራቸው ጉዳይ በሀገራቸው ላይ ባይተዋር ተደርገዋል የአማራጩ ቀዳዳ ሁሉ ተዘግቷል ።
አንድን ውሻ በፀቱን ዘግተህ እንደመግረፍ ያክል ነው ውሻ የፈለገ ይሁን መሮጫ ከለለው መልሶ ያሳደገውን ጌትዬ ነው ብሎ አያከብረውም አዙሮ የገጠጠ ጥርሱ በለጭ ያደርግና በማጉረጥረጥ ያስጠነቅቀዋል ያ ገራፊ ይህ መልዕክት ያልገባው ከሆነ ይፋለመዋል ።
የኢትዮጵያ ወጣት ይህ የውሻውን ዓይነት ለመብቱ የማይቆም ከሆነ ሀገሩን ተቀምቶ መብቱን ተነፍጎ የበይ ተመልካች ሁኖ ይቀጥላል ።

ለሟቾች ነፍስ ይማር ።

No comments:

Post a Comment