Wednesday, June 17, 2015

Hiber Radio: በሰሜን ጎንደር በታጣቂዎች በተወሰደው እርምጃ አምስት ንጹሃን ሲገደሉ ስድስት መቁሰላቸው ተነገረ፣ በእንግሊዝ ሁለት የጥበቃ ሰራተኞች ትገል ነበር ተብሎ ኢትዮጵያዊው ከሰባት ዓመት በላይ ተፈረደበት፣የአፍሪካ ህብረት የጦር ቃል አቀባይ በአልሸባብና በኢትዮጵያ ወታደሮቹ መካከል የደፈጣ ውጊያ መኖሩን ማመኑ፣ ደቡብ አፍሪካዊው በስጦታ ያገኘው ብልት ለእጮኛው ተርፎ ማስረገዙ መዘገቡ፣ በሆንግ ኮንግ የሚገኘው ቆንስላ በህግ ወጥ ንግድ መሰማራቱ መጋለጡ የሚሉና ሌሎችም አሉን

የህብር ሬዲዮ ሰኔ 7 ቀን 2007 ፕሮግራም

Habitamuአቶ ወረታው ዋሴ የሰማያዊ ፓርቲ የፋይናንስ ጉዳይ ሀላፊ በድህረ ምርጫ የተቃዋሚዎች ዝምታን አስመልክቶ ጠይቀናቸው ከሰጡት ምላሽ የተወሰደ  (ሙሉውን ያዳምጡ)
<…በቀጥታ አይከል ከተማ ከላይ አርማጭሆ የመጡ ሶስት ወጣቶች ሻይ ቤት ተቀምጠው እያለ ታጣቂዎቹና ፖሊሶች በአንድነት መጥተው ወጣቶቹ ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ ሰው ግልብጥ ብሎ አትነኳቸውም ልጆቻችንን አለ በዚህ ጊዜ ወደ ሕዝቡ ተኮሰው አምስት ገለው ስድስት ቆስለዋል..እንዴት ሰላማዊ ሰው ላይ በመሳሪያ ጭፍጨፋ ይደረጋል?..> በሰሜን ጎንደር የተፈጸመውን ግድያ አስመልክቶቃለ መጠይቅ (ሙሉውን ያዳምጡ)
<…ሁበር ኤክስ ለቬጋስ አያዋጣም የሚያዋጣው ብላኩ ነው እሱ እንዲፈቀድ መታገል ጥሩ ነው ካልሆነ የቲፕ ነገር የግድ በስብሰባ መነሳት አለበት…>
አሌክስ አበራ ከሳን ፍራሲስኮ ስለ ሁበር የግል ልምዱን መሰረት አድርጎ ከሰጠው ማብራሪያ  (ውይይቱን ያዳምጡት)
ከኒዮርኩን እስር ቤት ያመለጡት መጨረሻ ያለመታወቅ የፈጠረው ጭንቀት እና ያልተሳካው በመቶዎች የሚቆጠሩ ፖሊሶች አሰሳ( ልዩ ዘገባ)
በውጭ የሚኖረው ነጻነት ናፋቂ ኢትዮጵያዊ በጭብጨባ ተገቢውን ትኩረት አግኝቷል? (ምልከታ)
ሌሎችም

ዜናዎቻችን
የአፍሪካ ህብረት የጦር ቃል አቀባይ አልሸባብ ከኢትዮጵያ ወታደሮች ጋር መዋጋቱን አመነ
ኢትዮጵያዊው በእንግሊዝ ሁለት የጥበቃ ሰራተኞችን በጠርሙስ ልትገድል ነበር በሚል ከሰባት ዓመት በላይ እስር ተፈረደበት
በሆንግ ሆንግ የኢትዮጵያን ቆንስላ የሚመሩት ባለስልጣን በህገ ወጥ የዝሆን ጥርስ ዝውውር እንዳሉበት ተዘገበ
በሰሜን ጎንደር የአገዛዙ ታጣቂዎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ተኩሰው አምስት ሲገድሉ ስድስት ማቁሰላቸው ታወቀ
የደቡብ አፍሪካው ፍርድ ቤት በአልበሽር ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ አለመከበር ቅሬታ ፈጠረ
 የሰው ብልት በበስጦታ ያገኘው ደቡብ አፍሪካዊ ከእጮኛው ልጅ ማግኘቱ ተዘገበ
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የይስሙላውን ምርጫ የመቶ በመቶ አሸነፍኩ ማለቱ  አገዛዙ የማጭበርበር አቅም ማጣቱን ያያል ብሏል
የኢትዮጵያው ዋሊያ የሌሴቶን ቡድን 2 ለ1 አሸነፈ
የሱዳኑ ፕሬዝዳንትን የደቡብ አፍሪካ ባለስልጣናት የፍርድ ቤት ውሳኔ በመጣስ ከአገር እንዲወጡ መፍቀዳቸው ተዘገበ
 ሌሎችም ዜናዎች አሉ
(ህብርን ከዘሐበሻ፣አፍሮ አዲስ ድህረ ገጾችእና በሌሎችም ያዳምጡ።  በተጨማሪ  በማንኛውም ቀን በስልክ ለማዳመጥ 2139924347 ይደውሉ)ነ
Hiber radio Las Vegas ይህ ህብር ሬድዮ _የወቅታዊ መረጃ ምንጭ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ  ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢውሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 630 ሰዓት እስከ 8  ሰዓት 1340 .ኤም  የአየር ሞገድ ያዳምጡ። በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ 712 -432-8451 መደወል ብቻ በቂ ነው።

Related Posts

- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/44369#sthash.2raLPd9u.dpuf

No comments:

Post a Comment