
ታላቋንና ገናናዋን ምድር ኢትዮጰያ ሲያስተዳድር እና ሲመራ ለሺህዎች ዓመታት የዘለቀው የዘውድ ስረዓት ህልፈቱን ዓይቶ ግብዓተ መሬቱ ተፈፅሞ 225ኛው ንጉሰ ነስት ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ከዙፋናቸው ወርደው ደርግ በትረ ስልጣኑን ጨብጦ የአገሪቱ ፖለቲካዊ መፃኢ ሁኔታ በአምባገነናዊና ዴሞክራሲያዊ መንታ መንገድ ላይ ቆሞ ወደ የትኛው አቅጣጫ እንደ ሚሄድ ሳይታወቅ ከአያቶቻቸው ክህደትን እየተማሩ ያደጉት አባቶቻቸው አገርና ወግናቸውን ለነጭ ሸጠው የሚያገኙትን እና አያቶቻቸው ገላቸውን ለጣሊያን ቸርችረው የሚለቅሙትን ሶልዲ እየበሉ ያደጉ የባንዳ ልጆች በህዝብ ላይ ጭምር በቀል አርገዘው ደደቢት በርሃ በመውረድ ሸፈቱ፡፡