Monday, February 16, 2015

Hiber Radio: የህወሓት አስተዳደር የክርስትና ዕምነት ተከታዮችን ሀሳብን በነፃ የመግለፅ መብት እየተጻረረ መሆኑ.. ኢትዮጵያ የበርበራን ወደብ ለመጠቀም ማቀዷ… የኢ/ር ይልቃልና የዶ/ር መረራ ወቅታዊ ቃለምልልስ… አንዳርጋቸው እንዲፈቱ የሚጠይቅ ከ70 ሺህ በላይ ፊርማ ተሰባስቦ ለእንግሊዙ ጠ/ሚ/ር መሰጠቱ… የቬጋስ የደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ አወዛጋቢው የሰበካ ጉባኤ ምርጫ ያስከተለው ክፍፍልና ሌሎችም -

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ

የህብር ሬዲዮ የካቲት 8 ቀን 2007 ፕሮግራም

እንኳን ለ78ኛው የየካቲት 12 የሰማእታት መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ
<...ምርጫ ቦርድ ሆን ብሎ በሰማያዊ ፓርቲ ላይ ህገ ወጥ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጅት ያለው ይመስላል … ትግላችንን ግን የበለጠ አጠናክረን እንቀጥላለን...> ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ለህብር ሬዲዮ ከሰጡት ማብራሪያ (ሙሉውን ያዳምጡ)
በቬጋስ የደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አወዛጋቢው የሰበካ ጉባኤ ምርጫና ተከትሎት የመጣው ክፍፍል ስለ ጉዱዩ ከሰበካው ጉባኤ ዋና ፀሀፊ ከዶክተር አለባቸው ደሳለኝ የቤተክርስቲያኒቱ አስመራጭ ኮሚቴ ዋና ፀሀፊ አቶ መላኩ አምባቸው እና የሰበካው ጉባኤ ምርጫ ህጋዊ አይደለም ተቀባይነት የለውም ከሚሉ ወገኖች አቶ ዩሀንስ ዳኘው ጋር ያደረግነው ቃለ መጠይቅ
የየካቲት 12 መታሰቢያ (ልዩ ጥንቅር)

ቃለ መጠይቅ ከአቶ ኪዳኔ አለማየሁ ከአለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ የኢትዮጵያ ጉዳይ ዋና ስራ አስኪያጅ ፋሺስት ጣሊያን በወገኖቻችን ላይ ያደረሰው ጭፍጨፋ በዓለም አቀፍ መድረክ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ የኢጣሊያ መንግስት ለኢትዮጵያ ተገቢውን ካሳ እንዲከፍል ስለሚያደርገው እንቅስቃሴ
<..የኢትዮጵያ ሕዝብ ምርቻ መስረቅ ነውር ነው ዘላለም ምርጫ እየሰረቅክ አትቀጥልም ይሄ እንዲያበቃ ለመብቱ ለድምጹ ዘብ መቆም አለበት...ምርጫውን ለመታገያ ነው የምንፈልገው..> ዶ/ር መረራ ጉዲና የመድረክ ም/ሊቀመንበርና የውጭ ግንኙነት ሀላፊ ጋር ካደረግነው ቃለ መጠይቅ የተወሰደ(ሙሉውን ያዳምጡት)
ሌሎችም
ዜናዎቻችን
* ዕውቁ የነፃነት ታጋይ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ እንዲፈቱ የሚጠይቁ ከ70 ሺህ በላይ የተማፅኖ ፊርማዎች ለእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሰጡ
* ጠበቃቸው አዲስ አበባ ሄደው እንዲጎበኟቸው ለም/ቤት አባላት ተጠይቋል
* የኢህአዲግ አገዛዝ የደህንነትና የመከላከያ ባለስልጣናት ከኦብነግ ባለስልጣናት ጋር ሰሞኑን ኬኒያ ውስጥ መነጋገራቸው ተሰማ
ኢትዮጵያ የበርበራን ወደብ ለመጠቀም ማቀዷ ታወቀ
ዶ/ር መራራ ጉዲና ምርጫ ቦርድ በህገ ወጥ ምንገድ ዕጩዎቻቸውን እንዳይመዘገቡ እያደረገ መሆኑን ገለፁ
ህዝቡ ምርጫ እየሰረቅክ መግዛትህን አቁም ማለት አለበት ብለዋል
* ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የሰማያዊ ዕጩዎች እንዳይመዘገቡ መታገዱ ምርጫ ቦርድ በሰማያዊ ላይ እርምጃ ለመውሰድ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ያሳያል አሉ
ትግሉ በተጠናከረ መንገድ ይቀጥላል
ቦርድ ሰማያዊን ዕጩዎችና ምልክቶች ሆነ ብሎ ይፋ አላደረገም እያገደም ነው ብለዋል
* የህውሃት ኢህዴግ አገዛዝ የክርስትና ዕምነት ተከታዮችን ሀሳብን በነፃ የመግለፅ መብት እየተፃረረ ነው አንድ የሀይማኖት ተቋም ወቀሳውን ገለፀ
ሌሎችም ዜናዎች አሉ
- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/39070#sthash.wfar7cBo.dpuf

No comments:

Post a Comment