Tuesday, September 29, 2015

ሁለት የአሜሪካ ከፍተኛ የጦር አማካሪዎች ኤርትራ ገቡ።

በ 1960 ዎቹ አመተ ምህረት አካባቢ ወደ ቬትናም ሄዶ ሲያሰለጥን የነበረዉ የአሜሪካዉ ምርጥ እንዲሁም ኤኮ 31 በመባል የሚታወቀዉ ሐይል U.S. Army Special Forces and Echo 31 ኤርትራ መግባታቸዉ ታዉቋል በትናንትናዉ እለት ከኤርትራ ከፍተኛ ባለስልጣናትና ተቀማጭነታቸዉ በኤርትራ በሆኑ የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች ጋር በተለይም ከርበኞች ግንቦት 7 አመራሮች ጋ መክሯል የተባለዉ ይህዉ ቡድን አመጣጡ ተቃዋሚዎችን ለመርዳት ነዉ ሲሉ ምንጮቻችን ገልጸዋል።

ኮምባት አማካሪዎችን (combat advisors) አጣምሮ ኤርትራ የተከሰተዉ ኤኮ 31 የጦር አማካሪ ቡድን ወደመጣበት ይመለሳል በካባቢው ላይ የአል=ሸባ ሐይሎችንና በኤርትራ ደሴቶች ዙሪያ ለሚኖሩ የሽብር አደጋዎች የመከላከል ስልጠና ሊሰጥ ነዉ ቢባልም ቡድኑ ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ሐይሎች በተለይም ከአርበኞች ግንቦት 7 አመራሮች ጋር መምከሩ ለሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ ቡድን እራስ ምታት ሳይሆን አይቀርም።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ
ጉድሽ ወያኔ

No comments:

Post a Comment