Monday, January 7, 2013

ሕገ መንግሥቱ ይናገር

ሕገ መንግሥት የአንድ መንግሥታዊ ሥርዓት መሠረታዊ ሕግ በመሆኑ በአንድ አገር መንግሥትና ሕዝብ መካከል ያለውን የመብትና የግዴታ ግንኙነት የሚወስን፣ የሕግን ልዕልና የሚያረጋግጥ፣ ለማንኛውም ሥልጣን ገደብ የሚያበጅ፣ በዓበይት የመንግሥት አካላት መካከል የሥልጣን ክፍፍልን የሚያደርግ፣ በአሠራራቸውም ላይ ቁጥጥርን የሚያሰፍን፣ የዜጎችን መብቶችና ነፃነቶች የሚያረጋግጥና ግዴታዎችንም የሚጠቁም መሠረታዊ ሰነድ ነው፡፡

No comments:

Post a Comment