Monday, October 27, 2014

ሰበር ዜና –የካንጋሮው ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ 3 ዓመት

ሰበር ዜና –የካንጋሮው ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ 3 ዓመት

  • 194
     
    Share
index
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ
ሃሳብን በነፃነት የመግለጽ መብቱን ተጠቅሞ የፍትህ ጋዜጣና መጽሄትን ሲያዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ   ካንጋሮው ፍርድ ቤት 3 ዓመት የእስር ቅጣት ማስተላለፉ  ተመለከተ::

የፍርድ ትዕዛዝ እስኪተላለፍበት ለ2 ሳምንታት በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የቆየው ጋዜጠኛው በ እዚያው እስር ቤት ውስጥ አንገቱ ላይ የሚያስራትን እስካርቭ እንዲያወልቅ በፖሊሶች ት እዛዝ ቢሰጠውም ጋዜጠኛው አላወልቅም በማለቱ ሰው እንዳይጠይቀውና ብቻውን እንዲታሰር መደረጉን ከስፍራው የደረሰን ዜና ያስረዳል::
(ምንጭ: ነገረ ኢትዮጵያ)

No comments:

Post a Comment