Tuesday, October 28, 2014

በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም ታዬ ብርሃኑ

chickens-dont-come-home-to-roostማህበረ ቅዱሳን ከበስተጀርባው ቡዙ ችግሮች ያሉበት ድርጅት እንደሆነ የአደባባይ ምሥጢር ነው:: ለአቡነ ቴዎፍሎስ መሞትና ብሎም አሁን በስደት ላይ ለሚገኙት ፓትሪያርክ መሰደድ ትንሽ የማይባል ሚና እንደተጫወተ ቡዙዎች የሚያውቁት ነው:: እስከቅርብ ጊዜ ድረስ ከህወሃት መንግሥት ጋር በመመሳጠር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ቀላል የማይባል አደጋ አድርሷል::
እነሆ አሁን በተራው ማሕበረ ቅዱሳን በሰፈረው ቁና በሕወሃት እየተሰፈረ ነው::

No comments:

Post a Comment