Thursday, December 11, 2014

ሚስጢረኛ መፅሐፍ ተናግሮ አናጋሪ (በላይ ገሰሰ)

ሚስጢረኛ መፅሐፍ ተናግሮ አናጋሪ (በላይ ገሰሰ)

  • 828
     
    Share
Gebru Asrat
አቶ ገብሩ አስራት “
አቶ ገብሩ አስራት “ሉኣላዊነትና ዴሞክራሲ በኢትዮጵያ” በሚል ዓቢይ ርእስ የፃፉትን ድንቅ መፅሐፍ ምክንያት በማድረግ በዋሽንግተንና አከባቢዋ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን በመተባበር ዲሰምበር 7, 2014 ዓ.ም ለአቶ ገብሩ አስራት ታላቅ የሽልማት” የአድናቆትና የምሳ ዝግጅት አድርጓል:: በዕለቱ ከተለያየ ቦታ የመጡ ምሁራንና ሌሎች ታዳሚዎች ተራ በተራ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ለአቶ ገብሩም ላደረጉት የላቀ አስተዋፀኦ የተዘጋጀውን የክብር ሽልማት ተሰጥቷቸዋል:: ከዚያም አቶ ገብሩ ንግግር በማድረግ ቤቱን አመስግኗል:: ስነ ስርዓቱ ከቀኑ 2 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 8 ሰዓት በመቀጠል የተለያዩ ዝግጅቶችን በማከናወን የበዓሉን ፍፃሜ ሆኗል::–--[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—-

No comments:

Post a Comment