Friday, March 20, 2015

መላው ኢትዮጵያውያን ብሶታቸውን በብር ኖቶች ላይ እየጻፉ እያሰራጩ ነው። – ፎቶዎችን ይመልከቱ

የኢትዮጵያ ህዝበ የተለያዩ የሰላማዊ ትግል ዘዴዎችን በመጠቀምም ለመብቱ መከበር የሚያደርገውን ጥረት ቀጥሏል፤ ወጣቶች ብሶቶቻቸውን በብር ኖቶች ላይ ጽፈው ገበያው እንዲያዘዋውራቸው እያደረጉ ነው። ይህም “የወረቀት ገንዘብን ለተሠራበት ዓላማ ብቻ ተጠቀሙ” የሚለውን ህግ በመጣስ ለቅስቀሳ ሥራ መጠቀም በመሆኑ የሕዝባዊ እምቢተኝነት አካል ነው። በሚቀጥሉት ጥቂት ወራት ውስጥ በርካታ የወረቀት ገንዘቦች በምሬት መግለጫነት ይውላሉ ተብሎ ይገመታል። ምስሎቹ በማህበራዊ መድረኮች በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጩ ነው።
10394603_864943256875496_6179346959737954643_n (1)
10394603_864943256875496_6179346959737954643_n
10982848_864943260208829_4129492797290549939_n
11060046_664783826983814_7802953046690318802_n
11046298_864943253542163_8613024126760884882_n (1)
11046298_864943253542163_8613024126760884882_n
11062326_664783956983801_2888775592483778323_n

No comments:

Post a Comment