Tuesday, March 24, 2015

ህወሀትን የማስወገዱ ትግል ወደ ከፍተኛ ደረጃ ደርሳል ( የጦርነት ወሎ ይመልከቱ)

ህወሀትን የማስወገዱ ትግል ወደ ከፍተኛ ደረጃ ደርሳል ( የጦርነት ወሎ ይመልከቱ) አርበኞች ግንቦት ና  ትህዴን(ዴሚት) በጋራ ህወሀትን ማጥቃት ጀምረዋል ትግሉ ወደ ከፍተኛ ምህራፍ ተሽጋግራል ህወሀት ኢአዴግ በሚፈልገው ትግል ለመግጠም የቆረጡት የነፃነት ታጋዮች ቁርጠኛ ትግል እያካሄዱ ሲሆን ትግሉንም በርካታ ኢትዮጵያውያን እየተቀላቀሉት ነው።

No comments:

Post a Comment