Thursday, April 23, 2015

ሰበር ዜና ዛሬ ማታ በአዲስ አበባ ወያኔ ከየቤቱ ህዝቡን እያፈሰ ነው

IMG_5423
ከምሺቱ ፫ ሰሃት ጀምሮ በድፍን አዲስ አበባ አሸባሪው የወያኔ መንግስት መብራት በማጥፋት በ  በተገደሉት ወገኖቻችንና ለህዝቡ ግድ የሌለው የወያኔን ጉጂሌ በመቃወማቸው በዚህም የተበሳጨው የወያኔ መንግስት በለሊት ህዝቡን ከየቤቱ እያፈሰና በመኪና እያጋዘ ይገኛል ብዙ ወገኖቻችን ኣሁን ባደረሱኝ መረጃ መሰረት የከተማዋ መብራት በማጥፋት ልባቸው በሃዘን የተቃጠሉትን ወገኖቻችንን በጂምላ እያፈሰ ነው የትም እንዳደረሳቸው አልታወቀም ተብላል።

No comments:

Post a Comment