አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ የትንሣኤን በዓል በማስመልከት ቃለ ቡራኬ ሰጡ (ይዘነዋል)

አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ የትንሣኤን በዓል በማስመልከት ቃለ ቡራኬ አስተላለፉ:: ፓትርያርኩ ለዘ-ሐበሻ በላኩት ቡራኬ “ቤተ ክርስቲያናችን ኢትዮጵያውያንን ሁሉ አንድ አድርጎ የኢትዮጵያን የአንድነቷን ትንሣኤ እንዲያሳየን; ጥልቅን በመስቀሉ ገድሎ; ሞትን በሞቱ ድል ነሥቶ ወደ ተነሳው ጌታ ትጸልያለች” ብለዋል::
No comments:
Post a Comment