Sunday, April 5, 2015

በበደል ላይ በደል የከሳውን መግደል !! የወያኔ ጥቅም ለማጋበስ የሚደረግ ሩጫ እስካሁን አልተሳካም::


tewodros adhanomወያኔ ወደ የመን የሰላም አስከባሪ ሊኮ ዶላሮች ለመዛቅ ሳኡድ አረቢያን እየተለማመጠ ከሆነ በበደል ላይ በደል የከሳዉን መግደል ያሰኛል::ዜጎችን ለማስወጣት ያልተረባረበ ወንጀለኛ ስርአት በየትኛው ሞራሉ ሰላም አስከባሪ ልኮ የመኖችን ሊታደግ? የወያኔ ጥቅም ለማጋበስ የሚደረግ ሩጫ እስካሁን አልተሳካም::
አረብ ሊግ እኮ እንደማይፈልግ በተደጋጋሚ እየተናገረ ሳኡዲን መለማመጥ ለምን አስፈለገ?የወያኔ አገልጋይ የሆነው ሃይለማርያም ደሳለኝ የሳኡዲ አረቢያን የአየር ድብደባ በተመለከተ የሰጠው ድጋፍ የሰሙት የመናውያን በኤምባሲው ላይ ጥቃት እንዳደረሱ እና ኢንዲሁም ኢትዮጵያውያንን በየመንገዱ እየተሳደቡ እንደሚገኙ ከሰነአ የሚገኙ ወገኖች ጠቁመዋል::የሳኡዲ አየር ሃይል ኤምባሲውን አልመታም::በተሳሳተ መረጃ ለማደናበር ወያኔ እየሞከረ ነው::
'ዜጎችን እያስፈጁ ዜጎችን ማጭበርበር የወንጀል ሁሉ ትልቅ ወንጀል ነው::</p><br />
<p>@[1479450082325389:274:Minilik Salsawi] - በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በተመለከተ በአለም ዙሪያ ያሉ ኢትዮጵያውያን ጭንቀት ውስጥ ባሉበት ወቅት እንደ ቴዎድሮስ አድሃኖም ያሉ ውሸታሞች ያልተደረገ ተደረገ ያልተመለሱ ተመለሱ ወዘተ በማለት በሃሰት ሕዝብን እያጭብረበረ ይገኛል::ከባድመ የሃሰት ድል ጀምሮ እንከ 20 ሚሊዮን ዶላር የውሸት ፕሮፓጋንዳ ቅሌት ውስጥ የተዘፈቁት እነ ቴዎድሮስ አድሃኖም በህዝብ ላይ የሚቀልዱ አምባገነኖች አሁንም የሃሰት ወሬያቸውን መርጨት አላቆሙም::ከወያኔ ሃሰት እንጂ እውነት አይሰማም::</p><br />
<p>ከዚህ ቀደም በሳኡዲ የተፈናቀሉ ወገኖቻችንን ለፖለቲካ ፍጆታ እና ለፎቶ ታይታ የተጠቀመበት ወዲ አድሃኖም አሁንም የየመኑን ግጭት ተከትሎ ሕዝብን ለማጭበርበር ከፍተኛ መወራጨት እያደረገ ነው:: ሕዝብ መንቃቱን ሳያውቅ የሚያላዝነው ወዲ አድሃኖም ለፖለቲካ ትርፍ እና በወያኔ ውስጥ ለተከሰተው አጣብቂኝ ለመሸፋፈኛነት የሚነዛው ሃሰት እያንዳንዱ ዜጋ የሚያውቀውን እውነት ለመደበቅ መሞከር ወያኔ ምን ያህል እንደዘቀጠ ይታያል::እንኳን 30 ኢትዮጵያውያን ጅቡቲ ሊደርሱ ይቅርና ደውሉ ተብሎ የተሰጠው ስልክ የማይሰራ እንዲሁም ጦርነቱ ሳይጀምር የተዘጋ ኤምባሲ እና የወጡ የወያኔ ወኪሎች እንዳሉ አድርጎ ማቅረብ ብሎም እየመዘገብን ነው ማለት ያልተፈተለውን እንደመሸመን ነው::ያልተመታውን ኤምባሲ ተመታ ያሌሉ ዲፕሎማቶች አሉ የሚል ወሬ እንዲነዛ በማድረግ .... የወያኔ አገልጋይ የሆነው ሃይለማርያም ደሳለኝ የሳኡዲ አረቢያን የአየር ድብደባ በተመለከተ የሰጠው ድጋፍ የሰሙት የመናውያን በኤምባሲው ላይ ጥቃት እንዳደረሱ እና ኢንዲሁም ኢትዮጵያውያንን በየመንገዱ እየተሳደቡ እንደሚገኙ ከሰነአ የሚገኙ ወገኖች ጠቁመዋል::የሳኡዲ አየር ሃይል ኤምባሲውን አልመታም::በተሳሳተ መረጃ ለማደናበር ወያኔ እየሞከረ ነው:: .... ወያኔ የለመደውን የማደናበሪያ ፕሮፓጋንዳውን መንዛት ዜጎችን እያስፈጁ ዜጎችን ማጭበርበር የወንጀል ሁሉ ትልቅ ወንጀል ከመሆኑም በላይ ነገ ከተጠያቂነት አያድንም::'
Source- Minilik Salsawi

No comments:

Post a Comment