Wednesday, August 26, 2015

ሰበር መረጃ ውጥረቱ እያገረሸ መሆኑ ተሰማ

መከላከያ ሰራዊቱ ጥቃት ወይም ወረራ ለማድረግ ከፍተኛ ሰራዊት እያከማቸባቸዉ በሚገኙት በሰሜኑ አካባቢዎች አለመረጋጋት ነግሰዋል።
በትናንትናዉ እለት አንድ ጓድ መሪ 9 የሰራዊት አባላትን ከመመሪያ ዉጭ ይዞ በመንቀሳቀሱ እርሱን ለመከተል ፍለጋ ላይ የነበረ አነስተኛ የጦር ክፍል የኤርትራን ቀጠና አልፎ በመሄዱ ተደምስሷል።

ኤርትራም ያለው ሀይል በኢትዮጵያ በድንበር ላይ ተሰድሮ ዉጥረቱ እጅግ ተባብሶ መቀጠሉን ከስፍራዉ የደረሰን መረጃ ይጠቁማል።

ድል ለጭቁኖች!

No comments:

Post a Comment