Wednesday, August 26, 2015

በሽብር ክስት ታስረው የነበሩት እነ ኣብራሃ ደስታ ዛሬ ጥዋት ከእስር ተፈቱ።

11035502_771235849624393_3401706099381023667_n
ጀግኖቹ እነ ኣብራሃ ደስታ ዛሬ ጥዋት ሓሙስ 14 / 12 / 2007 ዓ/ም ከእስር በነፃ ተፈቱ።
ከዓመት በፊት በሽብር ክስት ታስረው የነበሩት ጀግኖቹ የሰለማዊ ትግል ጀግኖች ከተከሰሱበት የፈጠራ ክስ ነፃ ተብለው ተፈትተዋል።
፩) ኣብራሃ ደስታ ከዓረና
፪) ሃብታሙ ኣያሌው ከኣንድነት
፫) የሺዋስ ኣሰፋ ከሰማያዊ
፬) ዳኑኤል ሺበሺ ከኣንድነት
ከተከሰሱበት የሽብር ክስ በነፃ ተሰናበቱ።

ለመላው ኢትዮዽያውያን ስለነዚህ ጀግኖች መታሰር የተጨነቃቹ ወገኖች እንኳን ደስ ኣላቹ።
ነፃነታችን በእጃችን ነው።

No comments:

Post a Comment