Wednesday, August 26, 2015

አንዱ በአንድ ወቅት

አንዱ በአንድ ወቅት ቢራ አትጠጡ የቴዲን ሙዚቃ አትስሙ በማለት ከፖለቲከኛነት ወደፓስተርነት ተቀይሮ ህዝቡንም ከህወሀት ባርነት ሳይሆን ከሐጢያት ባርነት ለማውጣት ሲታትር ከሸፈ።
አሁን ደግሞ "የፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያምን መፅሐፍ በማቃጠል የኦሮሚያን ህዝብ ነፃ እናወጣለን" በሚል የተዘጋጀ ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ በኦነግ አዘጋጅነት ተካሄደ የሚል ዜና ከOMN እየጠበኩኝ ነው።
እመኑኝ ኦነግ የሚባል ድርጅት በህይወት የለም። በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች የኦነግ አባል ነን እያሉ የሚደሰኩሩት ኦሮመኛ ተናጋሪ የህወሀት ሰዎች ናቸው።

No comments:

Post a Comment