Saturday, May 25, 2013

*ኢትዮጵያዊነት* ሳይኖረን አፍሪካዊነት የናፈቀው መንግስት ነኝ ባይ!

*ኢትዮጵያዊነት*
:- የነፃነት ቀመር! የማንነት መለያ! ነፃነት አዋጅ!..የሰው ልጅ መገኛ!  አላማ የጥበብ ፏፏቴ!.. ለተሳሳቱት !... ለቸልተኞች ማስጠንቀቂያ!... ለተሠቃዩት እፎይታ!...የባህል አውታር! ለተቸገሩት መፅናኛ!... ተስፋ ለቆረጡት ታላቅ ተስፋ!.. ለሠው ልጅ የተሠጠ ሰላማዊ አየር መተንፈሻ....!!....ለአፍሪካ ህብረት መመስረት ፈር ቀዳጅ! *ኢትዮጵያዊነት*
*ምን የሚሉት ኢትዮዽያዊነት ዛሬስ*
ማንነት ሳይኖረን አፍሪካዊ መሆን
ኢትዮጵያዊነት ሳይኖ አፍሪካዊነት የናፈቀው መንግስት ነኝ ባይ!
 የአፍሪካን ያክል እንኳ ክብር እመራሻለሁ ለሚላትና ብዙ ለሚነገርላት እናት *ኢትዮ* ቅንጣት ታክል የሚዲያ ሽፋን ሰጥቶ በአዝማሪዎቹ ያለፈፈ
ታላላቅ መሪዎቿ በብልህነት የሰሩላትን መልካም ስራ በመተው ሃውልቱ አይገባቸውም በሚል ገድል ለማዳፈን የሚሞክር፣ታላላቅ የነጻነት ፈርጦች ያደነቁትን መሪነት፣ስም ጠርቶ ለመናግር ያልቻለ
ለመሆኑ ይህ መንግስት ኢዮዮያዊ ነው ወይስ አፍሪካዊ ?
 ለአፍሪካ ቀደምት ታሪክ የሰሩ ታላቅ ሚና የነበራቸው እነ ሀይለስላሴ የሰሩት ሚና ሃውልት ሳይሰራላቸው  የጋናው ፕሬዝዳንት ለነበሩት ሙክራባ ሃውልት በመስራት ሟቹ መለስ ለሃይለስላሴ ሃውልት እንዳይሰራላቸው ሲከራከሩ የነበሩ የታሪክ አተላ ሟቹ መለስ ነበሩ !!!

ከሰብኣዊ

No comments:

Post a Comment