Wednesday, June 5, 2013

ሰበር ዜና – ኢትዮጵያ ለግብፅ ምላሽ ሰጠች- ”ግብፅ የቀን ሕልም ላይ ነች” አቶ ጌታቸው ረዳ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ቢሮ ቃል አቀባይ

ኢትዮጵያ ለግብፅ ምላሽ ሰጠች- ”ግብፅ የቀን ሕልም ላይ ነች” አቶ ጌታቸው ረዳ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ቢሮ ቃል አቀባይ
”አህራም ኦን ላይን” የተሰኘው የግብፅ ድህረ ገፅ ጋዜጣ በዛሬው ግንቦት 28፣2005 ዓም ባወጣው ዘገባ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ቢሮ ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ ግብፅ ኢትዮጵያን ለማተራመስ ብዙ ያልተሳካ  ሙከራ ማድረጓን መግለፃቸውን እና  አሁን ”በኢትዮጵያ ላይ ወረራ ማድረግ እና ሴራ ማድረግ” የሚሉ አስተያየቶች ጊዜ ያለፈባቸው የከሸፉ ሃሳቦች  ”old failed concept.” እና የቀን ሕልም ”day dreaming.” ከመሆን ያልዘለለ መሆኑን አክለው መናገራቸውን ዘግ ቧል።
የጋዜጣውን አጭር ዜና ከእዚህ በታች በጉዳያችን ጡመራ ላይ ያንብቡ።
A spokesman for Ethiopia’s prime minister is downplaying suggestions by Egyptian politicians that Egypt should sabotage Ethiopia’s new Nile River dam.
Political leaders in Egypt on Monday proposed carrying out hostile acts against Ethiopia. Egypt, which is dependent on the Nile, fears a diminished flow.
Getachew Reda, a spokesman for Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn, said late Tuesday that Egyptian leaders in the past have unsuccessfully tried to destabilize Ethiopia. He called the suggestions of attack or sabotage an “old failed concept.” He also labeled it “day dreaming.”
Ethiopia last week ago began diverting the flow of the Nile toward its $4.2 billionhydroelectric plant that has been dubbed the Grand Ethiopian Renaissance Dam. The project, currently about 20 percent complete, has raised concerns in Nile-dependent Egypt.

No comments:

Post a Comment