Tuesday, July 30, 2013

በአቶ መለስ ልጅ ስም በኒዮርክ ባንክ አለ የተባለውን 5 ቢሊዮን ዶላር የሚያሳየው ቼክ ጉዳይ እንዲጣራ ለአሜሪካ መንግስት ሊቀርብ መሆኑ ተገለጸ

የህብር ሬዲዮ ዕሁድ ሐምሌ 21 ቀን 2005 ፕሮግራም
<<…በግብጽ አዲሱን ሕዝባዊ አብዮት ያስነሱት ሻይ ቤት እንደ ቀልድ የመከሩ፤ ከኮምፒዩተር በስተቀር መሳሪያ የሌላቸው፤ በዕምነታቸው ሙስሊም የሆኑ የሙርሲ መራጮች ነበሩ። በአንድ ዓመት አገዛዙ የተማረሩ ናቸው። እነዚህ ወጣቶች ሚሊዮኖችን አደባባይ አውጥተው እንዴት መንግስት ሊቀይሩ ቻሉ? …>>
የግብጽን አብዮት በአብነት ከወቅታዊ ጉዳይ ጋር ቃኝተነዋል(ሙሉውን ያዳምጡት)
<<…ሽማግሌዎቹ ለእኛ ያመጡት አዲስ ነገር የለም…>>አቶ ሞገስ ሽፈራው በቬጋስ በስራ ማቆም አድማ ላይ ያሉት አሽከርካሪዎች የሕግ ጉዳይ ኮሚቴ አባላት አንዱ
<<…ሃያ አንድ ዓመታት ያስቆጠረው የጎሳ ፌዴራሊዝም በኢትዮጵያ ውስጥ ያስከተለው ጉዳትና የፈጠረው ቀውስ ሲፈተሽ (ወቅታዊ ትንታኔ)

<<…እዚህ ጋር ቁምልኝ አለኝ። አደጋ ያስከትላል አይቻልም አልኩት። በግድ ታክሲውን ሊያቆም ሞከረ።አልቻለም። ሳላስበው መታኝ። ራሴን ሳየው ደምቻለሁ። ተጎድቼ ነበር።…>>
በተሳፋሪ የተደበደበ ኢትዮጵያዊ የታክሲ አሽከርካሪ በቬጋስ በዐይኑ አካባቢ በጉዳት እስከመሰፋት ስለደረሰበት ድብደባ ከተናገረው(ሙሉውን ያዳምጡ)
ሌሎችም ቃለ መጠይቆች አሉን
ዜናዎቻችን
በአቶ መለስ ልጅ ስም በኒዮርክ ባንክ አለ የተባለውን 5 ቢሊዮን ዶላር የሚያሳየው ቼክ ጉዳይ እንዲጣራ ለአሜሪካ መንግስት ሊቀርብ መሆኑ ተገለጸ
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የምርጫ 97ቱ ሚሊዮኖች የወጡበት የሚያዚያ 30 ሰልፍ በተግባር እንዲደገም ጥሪ አቀረበ
ግብጽ ኢትዮጵያ የህዳሴውን ግድብ እንድታቆም አስጠነቀቀች
ካይሮ ዛሬም በአመጽ እየተናጠች ነው
ጠበቃ ተማም የጸረ ሽብር ሕጉን ህገወጥነት በአንድነት ፓርቲ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ አስረዱ
የትራይቮን ማርቲን ገዳይ የሆነው ጆርጅ ዚመርማን ከሕግ ቢያመልጥ ከፈጣሪ ተጠያቂነት እንደማያመልጥ ከጉዳዩ ነጻ ካሉት ዳኞች አንዱዋ ተናገሩ
የሙስሊሙ ዓለም አቀፍ የተቃውሞ እንቅስቃሴ የተሳካ እንደነበር ተገለጸ
በቬጋስ የሚገኙ ሙስሊሞች ትግሉን ደግፈው በጋራ ተሰባስበው የአቋም መግለጫ አወጡ
ሌሎችም ዜናዎች አሉን lesson here –  http://snd.sc/1aU1y32

No comments:

Post a Comment