Wednesday, August 21, 2013

የኢትዮጲያ እዝብ አና የፖለቲካ አባሎች ወይም ፖለቲከኞች

 በአለም አቀፍ የፖለቲካ መመዘኛው ስናየው ለንፅፅር ጥሩ ሆኖ ልናገኘው እንችላለን ነገር ግን በወያኔ እና እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች አንፃር ምንም ለንፅፅር ሊቆሙ አይችሉም ይህን ስል ያለምንም መረጃ እና መላምት ሳዮን አንፃራዊ ምልከታ ነው.....ወያኔን እና ቀሪውን የኢትዮጲያ እዝብ ፖለቲከኛውን እና ገለለልተኛውን የምናይ ከሆነ የሰማይ እና የምድር ያክል ነው እርቀቱ ይእም ማለት ባውን ጊዜ የወያኔ ደጋፊዎች በፐርሰንት ስናይ የትግራይ እዝቦች ብዙን ቁጥር ይዘው እናገኛቸዋለን እና ከአምስት ሚሊዮን የትግራይ እዝብ አራት ሚሊዮን የትግራይ እዝብ ደጋፊ እና የፖለቲካው አስጠባቂ ሆነው እናገኛቸዋለን ይህ ማለት ደግሞ 100% ....95%...ፖለቲከኛ ሲሆን 5% ነው ገለልተኛ ...ከሌሎች አለም እዝቦች በተቃራኒው ማለት ነው 98%...ገለልተኛ ...2%..ፖለቲከኛ ነው...በኛም አገር ወያኔን የማይደግፉ ሰዎች የወከልናቸው 2%...ሲሆኑ...98.ቀሪው የኢትዮጲያ እዝብ ገለልተኛ ስለአገሩ 2% ..ለሆኑ ፖለቲከኞቻችን ጥለው እነሱ እፎይ የሚሉ ናቸው።
ስለሆነም ባውን ጊዜ ወያኔ በእዝቡ አይን ሲታይ ብዙ ደጋፊ እና የፖለቲካ ተቆርቐሪ ያለው ነው የሚመስለው ለምሳሌ ከጥቂቶች አገር ተቆርቐሪ በስተቀር ቀሪው የኢትዮጲያ እዝብ በፌስ ቡክ ላይ ሲሞላፈጥ እና የፎቶ አነሳስ ሲያሳየን የትግራይ ልጆች ግን 98% ስለወያኔ ሽንጣቸውን ይዘው ነው ሲከራከሩ የሚታዩት ስለሆነም ብዙ በፌስ ቡክ ላይ እና በፖለቲካው መድረክ ተቃዋሚዎች እንብዛም አጥጋቢ እና አይን የሚገባ ስራ ሳይሰሩ እና ወደ መሬት የሚወርድ ነገር የማይታየው ስሎነም አውን ይህን ፅሁፍ የፃፍኩት በንቃት ስለ አገራቸው ጉዳይ ያገባናል ብለው ሽንጣቸውን ይዘው ከሚከራከሩት እና ከሚቆረቆሩት ውጪ ፖለቲካ አሎድም ብለው ከጫፍ ቆመው የበይ ተመልካች ነን ለሚሉ ወንድም እና እህቶቼ ነው...ሁላችንም የአገራችን ጉዳይ ያገባናል አገራችንን ለማንም በአደራ መስጠት የለብንም ይህ ካሎነ አገራችን ለኛ ምን ትርጉም ይሰጠናል...አገራችን የሁላችን ነች...እንቐቐማቸው ከዛ እናሸንፋቸው.....አንድነት አይል ነው....የእዝብ አንድነት ያሸንፋል የተባበረ ክንድ ለውጥ ያመጣል....ለውጥ መጣ ማለት ደግሞ የምንናፍቀውን እና የምናልመውን ነፃነት በቀላሉ እና በትንሽ መሰዋትነት እናገኘዋለን ማለት ነው.....የትግራይ ልጆች ባውን ጊዜ አህያ እና ደንቆሮ የሚሉን ገለልተኛ እና የበይ ተመልካች ስለሆንን ነው እባካችው ውድ ወንድሞቼ እና እህቶቼ የቤትነት ስሜት ይሰማችው የኢትዮጲያ ጉዳይ ያገባችዋል.......
..............በልጉ ካሳ ከኢትዮጲያ አዲስ አበባ....

No comments:

Post a Comment