Tuesday, August 20, 2013

አቶ እያሱ አለማየሁና አቶ ፍሰሐ በለጠ ኢሕአፓን አይወክሉም። ከኢሕአፓ የእርምት እንቅስቃሴ

በዚህ ሐገራችን በምትገኝበት እጅግ አሳሳቢና ውስብስብ የታሪክ አጋጣሚ የኢሕአፓ አባላት ጥንካሬና ብቃት ወሳኝ ሆኖ ሳለ፣ አሁን ድርጅታችን በሁለቱ የአመራር አባላት እና ታማኞቻቸው ታፍኖ እየነጎደ ያለበት መስመር እጅግ የተሳሳተ መሆኑ የአደባባይ ሚስጥር ከሆነ ቆይቷል። ከእለት እለት ራሳቸውን በእውቀት በማዳበር ፈንታ ግዜያቸውን በአልባሌ አሉባልታ የሚያሳልፉ፣ ስድብን እንደትግል የሚቆጥሩ፣ በጸያፍ ስነ ምግባር ትግሉን የሚያውኩ ግለሰቦችን እያሰባሰበ፣ ነባር እና በጸረ ወያኔው ትግል በህብረተሰቡ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸውን አባላት የሚበትን ድርጅት እራሱን ለትግል ሳይሆን ለውድቀት ያዘጋጀ መሆኑም ግልጽ ነው።

ሙሉውን ጽሑፍ በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

No comments:

Post a Comment