Tuesday, September 24, 2013

ሠበር ዜና በሡዳን ካርቱም ሡዳናዊያን በኡመር አልበሽር መንግስት ላይ ከባድ ተቃውሞ እያደረጉ ነው

ሠበር ዜና
በሡዳን ካርቱም ከተማ (ሠአት 7:40) ሡዳናዊያን በኑሮ ውድነት ምክንያት በኡመር ሀሠን አህመድ አልበሽር መንግስት ላይ ከባድ ተቃውሞ እያደረጉ ነው በአሁኑ ሠአት ተቃውሞው በህዝቦችና በፖሊሶች መካከል ከፍተኛ ግጭት ተፈጥሯል መኪናዎችና ነዳጅ ማደያዎች ተቃጥለዋል ግጭቱ እንደቀጠለ ነው::
/ Kedir Mohammed /

No comments:

Post a Comment