Saturday, April 20, 2013

የወያኔ ጀሌዎች ሲደነብሩ ሲባረሩ የሚያሳየውን ፎቶ



በኖርዌይ የሚታተመው አፍተንብላደ( Aftenbladet)ጋዜጣ እንደዘገበው ለአባይ ግድብ በተዘጋጀ የገቢ ማሰባሰቢያ ላይ የወያኔ ባንዲራ ተሰቅሎ የነበረ ሲሆን ተቃዋሚው  ባንዲራውን በመሸፈን ትክክለኛውን የኢትዮጵያ ባንዲራ  ሲሰቅል የሚያሳይ ዘገባ ይዞ በፎቶ ወቷል። ወደ ኖርዌይ ትጉዛ ተዋርዳ የተባረረችው የወያኔ ዲፕሎማት ጀሌ በስዊዲን ወይዘሮ መብራት በየነ ሲደነግጡ ታይተዋል::

No comments:

Post a Comment